በሸዋሮቢት ከተማ ለታሪክ ምስክርነት የተረፈ ንብረት የለም፤ ሙሉ በሙሉ ወድሟል

ህዳር 23 ቀን 2014 (ኢዜአ) መድሃኒት ቤቶች፣ ባንኮች፣ ሆቴሎች፣ ሱፐርማርኬቶች፣ የሸቀጣሸቀጥ ሱቆች፣ ተዘርፈዋል፤ ከዘረፋ የተረፉት ደግሞ ከጥቅም ውጭ እንዲሆኑ ተደርገው ወድመዋል።
የሸዋሮቢት ከተማ ነዋሪዋ ወይዘሮ የውብዳር መሀመድ የሽብር ቡድኑ ከተላላኪው ሸኔ ጋር በመተባበር ከተማዋን አውድሟታል ይላሉ።
“ሐብትና ንብረት ይተካል” የሚሉት ወይዘሮዋ ወራሪው ንጹሃንን በአደባባይ በመረሸን የጭካኔውን ጥግ አሳይቷል ሲሉ ተናግረዋል።
የሽብር ቡድኑ ህወሓት ወራሪዎች መነኩሴ ሳይቀር በመድፈር ነውረኝነታቸውን አሳይተዋል ነው ያሉት።
“የትግራይ ወራሪዎች አንዲትን ሴት ስምንት ሆነው በመድፈር ለሰው ልጅ አዕምሮ የሚከብድ ኢ-ሠብዓዊ ድርጊት መፈጸማቸውን ተናግረዋል።
አሸባሪው ሃይል በጥቂት ቀናት ውስጥ ደብረ ሲናን እንዳልነበረች አድርጓታል። የጤና ተቋማቷን አፈራርሶ፣ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን ደረማምሶ ከፍተኛ ውድመት ፈጽሟል።
እናም እንላለን..
በመላው የአማራ ምድር ላይ ይሄን አይነት ጉዳት ያደረሰን አሸባሪ የገባበት ገብ*ተን የእጁን እንሰ*ጠዋለን እንጂ ከሸዋ ሸሽቶ ወደ አድዋ ስለሄደ ብቻ “አመለጠን” ብለን የምን*ተወው አይሆንም።
_ አካባቢህን ጠብቅ፣
_ ወደ ግንባር ዝመት፣
_ መከላከያን ደግፍ።
ተጨማሪ ያንብቡ:  በርካታ ሙስሊሞች "ሕዝብን ለሽብር ቀስቅሻለሁ" ብላችሁ እመኑ በሚል በእስር ቤት እየተገረፉ መሆኑ ተዘገበ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share