- ዋናው ጉዳይ ጠላት ተሸንፏል፤ ጠላት መበተን ፣ ጠላት መደምስስ ነው ቀሪ ስራችን፤ ጠላትን በትነን በጋራ የምናይበት ዕቅድን ጨርሰናል፣
- አሁን ያለንበት ቦታ የአንድ ወታደር ምሽግ ነው፣ በእኛ ጦርና በጠላት ጦር መካከል ያለ ክፍት ቦታ በጋራ የተያዘ ነው፤
- አሁን የገጠመን ጠላት የሚዘርፍ የሚገድል፣ የሚደፍር፣ ለራሱ ክብር የሌለው ለሀገር ክብር የሌለው፣ ለሴቶች ክብር የሌለው ፣ እራሱን አዋርዶ እኛንም ለማዋረድ የፈለገ ነው፣
- ይህንን ለማድረግ ታውሮ ገብቷል፣ ሳያልም ሳያቅድ በእውር ድንብር ገብቷል፣ በእውር ድንብር ግን መውጣት አይችልም፣
- በምስራቅ ያሳከነውን አመርቂ ድል እንደግማለን፤ በእውር ድንብር የገባው ጠላት ተኩሱ እንዳይወጣ፣ የዘረፈውን ይዞ እንዳይወጣ ይደመሰሳል፣
- ይህንን ለመፈጸም እድቅ አልቋል፣ ሰራዊቱ ዝግጁ ነው፣ አመራሩ ዝግጁ ነው፣ ድል ከፊታችን ነው
የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከግምባር ያስተላለፉት መልዕክት
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!