የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ ጸደቀ!

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት ለመሰየም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ።
በዚህ መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላት፡-
1. አቶ ለማ ተሰማ —ሰብሳቢነት
2. ወይዘሮ ወርቀሰሙ ማሞ- ምክትል ሰብሳቢ
3. አቶ ሰሎሞን ላሌ –አባል
4. ወይዘሮ ቢሲቲ መሀመድ– አባል
5. አቶ ክርስትያን ታደለ– አባል
6. አቶ ምትኩ ማዳ — አባል
7. አቶ በሻዳ ገመቹ — አባል ሆነው ተሰይመዋል።
የአባላቱ መሰየም በዛሬው እለት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸድቋል።
-አካባቢህን ጠብቅ
_ ወደ ግንባር ዝመት
_ መከላከያን ደግፍ
“ወንድማማችነት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት”!
#ኢዜአ
ተጨማሪ ያንብቡ:  አብይ በአቶ ገዱ እግር ስር ወደቁ - ሽማግሌ ላኩ | ከንቲባዋ ተቀየሩ! ተተኪዉም ታወቁ

1 Comment

  1. አስቸኳይ!!

    ደሴና ሌሎች አካባቢ እንደተፈጸመው በአዲስ አበባ እና ሌሎች አካባቢም ሌሎች አከባቢም ጥፋ ለመፈፀም በከፍተኛ ዝግጅት ላይ ስለሆኑ መንግስት ከህዝቡ ጋር በመሆን ቤት ለቤት አሰሳ በማድረግ የተደበቀና የታጠቁትን የመሳሪያ እና ድምፅ አልባ መሳሪያዎችን ሙሉ ለሙሉ ማስፈታት እና ጊዜ ሳይሰጥ እንዲያስረክቡ ማድረግ ያፈልጋል፡፡ በአስቸኳይ በየከተማው ያሉ የትህነግ እና ኦነግ ሸኔ ደጋፊዎች ተለይተው እየተመዘገቡ ያላቸውን መሳሪያ እና ድምጽ አልባ መሳሪያ ማስመዝገብ ብቻ ሳይሆን እንዲያረክቡ መደረግ አለበት፡፡ መንግስት ጠንከራ የደህንነት ስራ በመስራት ቀን ሳይሰጠው ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በሁለት ቀናት ውስጥ ከባድ ስራ መሰራ አለበት፡፡ አዲስ አባባ ከተማ ውስጥ ያሉ የትህነግ ደጋፊዎች በየመስራቤቱ ጨምሮ አጨብጭበን አዲስ አበባ ላይ ትህነግ እና ሸኔን እንቀባላለን ሲሉ የነበሩ ደጋፊዎች አሁን አልሆን ሲላቸው ለከፍተኘ ጥፋት እየተዘጋጁ ስለሆነ የነዚህ እንቀስቃሴን መንግስት በአስቸኳይ በመከታተል የደበቁትን መሳሪያ እና ገጀራ እንዲያስረክቡ ማድረግ አለበት፡፡ ህዝቡም በየአካባቢው ያሉትን በመለየት ማጋለጥ አለበት እዛው በጉያው አስቀምጦ አድፍጠው ስለተቀመጡ ሙሉ ክትትል ሊደረግባቸው ይገባል፡፡ ይልቅስ እነዚህ ጥፋት የጠማቸው አብረው ሲበሉት ከነበረ ህዝብ ጋር እስከአሁን ላጣፋት እና ህዝብ ላይ ላቀረቡት በደል ይቅር በለው በሳለም ለመኖር ቢጥሩ የተሻለ ነው፡፡ ለሁሉም ጊዜ አለው፡፡ ህዝብ ንቃ አፋር ላይ እንደተደረገው ቤት ለቤት አሰሳ መደረግ አለበት፡፡
    ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share