የትግሬ ነፃ አውጪ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚጠቀምባቸው የባንዳ ደባዎች

nazi tolf
nazi tolf

የትግሬ ነፃ አውጪ ባንዳ መሪዎችና ካዲሬዎቻቸው ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንጦሮጦስ ሳይቀር ገበተው የማይፈነቅሉት ድንጋይ እንደሌለ ያለምንም ሐፍረትና ይሉኝታ እየለፈለፉ ይገኛሉ፡፡

የትግሬ ነፃ አውጪ መሪዎች ጠቅላላ የጣሊያን አሽከር ባንዳ ልጆች እንደሆኑ አብሮ አደጎቻቸውና በደንብ የሚያውቋቸው ክቡር አቶ ገብድረመድህን አርያ ደጋግመው በሚገባ አስረድተዋል፡፡

እንደ አባቶቻቸው ሁሉ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሚጠቅሙባቸው መንገዶች፦

  1. ለውጪ ሀይሎች አቤት ወዴት እያሉ በመታዘዝና መንገድ በመምራት ኢትዮጵያን ማስወረርና ማስወጋት፡፡ በጣሊያን ወረራ ጊዜ አባቶቻቸው ከበሮ እየደለቁ የሞሰሎኒን ሰራዊት በፌስታ ተቀበሉ፡፡ አሁን ደግሞ ኢትዮጵያ አፍርሱልን እያሉ ከምራባውያን፤ ከግብፅና ሱዳን እግር ሥር ይንከባለላሉ፡፡

 

  1. ልክ የአባቶቻቸው ጌቶች ጣሊያኖች እንዳደረጉት ሕዝቡን በቋንቋ ቢላዋ ማባላት፡፡ አማራ ጨቋኝ እያሉ እንደ ጌቶቻቸው ጣሊያኖች ሰብከው ስንቱን አታለው ወንበር ላይ ቁጢጥ አሉና፡-

ሀ) እስር ቤቱ ኦሮሞኛ እስቲናገር ኦሮሞን 27 አመት በእግር ብረት ጠፈሩ፡፡ ወጣቱን እግሩን ቆረጡ፡፡ እናቱን ገለው በእሬሳዋ ላይ እንዲቀመጥ አስገደዱ፡ ስንቱንም ጨፈጨፉ፡፡ ዛሬ ወዳጅ መስለው የእደሜ ልክ እስራት ፈርደው አገሩ እንዳይገባ የከለከሉትን ጃዋር አገረ ገዥ እንዲሆን ይሰብካሉ፡፡ ህሊናም ሆነ ይሉኝታ በመዝገበ ቃላቸው የለማ!

 

ለ) አኝዋክን በመደዳ ጨፍጭፈው የጋምቤላን ልም መሬት ያለምንም ይሉኛታ ወስደው ለ27 ዓመታት ዘረፉ፡፡ ዛሬ የጋንብሌ ነፃ አውጪ እንዲመሰረት ይለፈልፋሉ፡፡

 

ሐ)  የኦጋዴን በጀት ላፍ እያደረጉ ሕዝቡን በችጋር ሲገርፉ፣ ሕዝቡን ሲጨፈጭፉና ሱማሌ ኢትዮጵያውን የገደሉንት የወንድሙን ሬሳ ሲያስጎትቱ ኖረው ዛሬ ስለ ሶማሌ ኢትዮጵያን ነፃነት ይወሸክታሉ፡፡

 

መ) የደቡብን ሕዝብ እርስ በርሱ እያናከሱ ሲያባሉ፣ በመካከላቸው ገብተውም አገረ ገዥ እየሆኑም ወርቁን፣ ሌላውን ማእድንና ቡናውን ሲዘፉ ኖረው፤ ሲዳሞን አዋሳ ላይ ሲረፈርፉ ኖረው ዛሬ የአዞ እንባ ያፈሳሉ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ:  የታከለ አስደንጋጭ ዝርፊያ ሲጋለጥ! - እናኑ ጥላሁን

 

ሠ) ጥሮ አዳሪውን ጉራጌን ምንጥር አርገው  ከንግድ አባረው ሲያደኸዩ ኖረው ዛሬ የጭቁን ሕዝብ ተቆርቆሪ መስለው እነደ መብረቅ ይጮኻሉ፡፡

 

ረ) ጉዳቸው ተዘርዝሮ አያልቅምና አናባቢ ጨምርበት፡፡

1 Comment

  1. ጎበዝ ይህ ዮሀንስ አብረሀም የተባለዉ የባይደን አማካሪ ትግሬ ነዉ ይባላል እሱ ይሆን መከራችንን የሚያበላን? እስቲ ለሁኔታዎች ቀረቤታ ያላችሁ ቢያንስ ጠለቅ ብላችሁ ስለእሱ አሳዉቁን።፡ስለ ህዳሴዉ ግድብ ተጠይቆ የሰጠዉ አስተያየት ብዙም አልተመቸኝም።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share