እርስዎ በብሄራዊ ቴሌቭዥን በተሰራጨው የፓርላማ ስብሰባ ላይ ቀርበው “ተመክሬ ተመክሬ አልሰማ ያልኩ ሌባ ነኝ” ባሉ ወቅት እኔ እድሜዬ ለአቅመ ፖለቲካ አልደረሰም ነበር። ይሁን እንጂ ንግግርዎን በአይኔ በብረቱ እያዩሁዎት በጆሮዬ ሰምቼዎታለሁ። የዚያን ቀን የወደቀብኝን ድንጋጤና ግራ መጋባት ፈጽሞ አልዘነጋውም። ስለ ሌብነት ነውርነት በተለይም የህዝብና የሀገር አደራን ስለ መጠበቅ እየተመከረ እንዳደገ አንድ ኢትዬጵያዊ ታዳጊ (ልጅ) በጠቅላይ ሚኒስትር ደረጃ ያለ አንድ ሰው የሀገር ንብረት እያሸሸ ከነጋዴ እየተመሳጠረ ህገ ወጥ ገንዘብ ይሰበስብ ነበር የሚለውን ነገር ከእርሶና ከባለደረባዎ አንደበት በጆሮዬ ባለስማ ኖሮ ፈጽሞ ለማመን እቸገር ነበር።
Let him exercise his right. You can stop electing him but you never dictate him not to involve in politics unless you are stupid. I hope you are not stupid!
ተመክሬ ተመክሬ አልሰማ ያልኩ ሙልጭ ያልኩ ሌባ ነኝ ባለበት አንደበቱ ዛሬ ተመልሶ ሰየ አብረሀና ያሬድ ጥበቡ ጋር ለሁለተኛ ዙር ከትግሬ ጋር ሊያጠፋን መጣ ነዉ የምትሉኝ። ብአዴን የአማራን ባንክ ሲያቋቁም የጋበዘዉ ይህን ሰዉ ነበር? “ታምራት ላይኔ የአማራ ባንክ ምስረታ ላይ መገኘት አዶልፍ ሂትለርን በአይሁድ ባንክ ምስረታ ላይ መጋበዝ ነዉ” ነበር ያለዉ የኢትዮጵያ አምላክ በክፉ ቀን ያመጣልን ታላቁ አቻምየለህ ታምሩ። መቼም ኢትዮጵያ ተመልሳ ስትቋቋም የመለስ ዘራዊ መታሰቢያ ፈርሶ የአቻምየለህ ይቆማል የሚል ግምት አለኝ። ይህን ሞላጫ ፓስተር ግን አምላክ አንድ ይበልልን ሰዉን አጭበርብሮ አምላክን አጭበርብሮ የት ይደርስ እንደሆን ማወቅ አይቻልም።